Tesfahiwot

27
ዓመታት
shape ተስፋ ሕይወት

ስለ ተስፋ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

  • መሠረታዊ የቤ/ክ ትምህርት
  • የልማትና የበጎ አድራጎት ስራዎች
  • ጥናታዊ ጽሑፎች
  • የእቅበተ እምነት ሥራዎች
ሥራዎቻችን

መሠረታዊ የቤ/ክ ትምህርት

በሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በተረቀቀው ሥራዓተ ትምህርት መሰረት ከ 1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል መሰረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርት በማስተማር ላይ

የልማትና የበጎ አድራጎት ስራዎች

አቅመ ደካማ የሆኑ ሰዎችን ማገዝ

ጥናታዊ ጽሑፎች

በቤተክርስቲያናችን እና ስለ ሀገር ላይ ያተኮሩ ጥናታዊ ጽሁፎች ማዘጋጀት

የእቅበተ እምነት ሥራዎች

ዕቅበተ እምነት የቤተ ክርስቲያን የዕለት ከዕለት አገልግሎት ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ በጎላና በተረዳ ለመናገር “የዐቃብያነ እምነት ዘመን” የሚባል ወቅት ቢኖርም ቤተ ክርስቲያን የዕቅበተ እምነት ተግባር ያልፈጸመችበት ጊዜ የለም፡፡

How Its Works

ዓመታት
0
አባላት
0 +
ክፍላት
0
shape ተስፋ ሕይወት ሰ/ትቤት

ተስፋ ሕይወትን በቁጥር

የወልቂጤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ተስፋሕይወት ሰንበት ት/ቤት ቁጥራዊ መረጃዎች

ከ1000

በላይ ተማሪዎች

img
shape ተስፋ ሕይወት

ስለ ሰንበት ትምህርት ቤት

ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሐዋሪያቱ በማቴ 28÷20 " እስከ አለም ፍፃሜ ድረስ ከእናንተ ጋር ነኝ" እንዳላቸው ዛሬም በሐዋሪያት እግር ስር የተተኩ ጳጳሳት በቅዱስ ሲኖዶስ አማካኝነት ለቤተክርስትያን አገልግሎት ስድስት ተልእኮ ፈፃሜ አካላትን አቋቋሙ ። ከስድስቱ የቤተክርስትያን ተልእኮዎች ውስጥ አንዱ ሰ/ት/ቤት ነው ። በዚህም መሰረት እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በቅዱስ ሲኖዶስ አማካኝነት ሰ/ት/ቤትን መሰረተ እንላለን ። ሰ/ት/ቤት ማለት በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ወጣቶች እና ህፃናት ስለ ሃይማኖታቸው ስርአት ፣ ዶግማ ፣ ትውፊት እና ታሪክ የሚማሩበት እና እራሳቸውን በመንፈሳዊ ህይወት የሚያንፁበት አና መልካም ፍሬን የሚያፈሩበት ተቋም ነው።

Why Choose Us

shape ስለ ተስፋ ሕይወት ሰንበት ት/ቤት

የሰንበት ት/ቤቱ አመሰራረት

የወልቂጤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ ተስፋ ሕይወት ሰ/ት/ቤት በ1990 ዓ.ም ተመሰረተ ። በጊዜው እንደ ማንኛውም ሰ/ት/ቤት አዳራሽ እና ወንበር ባይመቻችለትም በወቅቱ በነበረው ወፍጮ ቤት አገልግሎት ጀመረ ቢሆንም ለአገልግሎት አመቺ ስላልነበር ከምዕመናኑ በተሰበሰበው ገንዘብ የወፍጮ ቤቱን ውስጥ በሳጠራና በወረቀት በመሸፈን አገልግሎቱን ማስቀጠል ተችሏል ። በ1991ዓ.ም አባ ፍስሀ ተ/ጽዮንን በመያዝ ቤት ለቤት በመዞርከ ምዕመናኑ በተሰበሰበው ገንዘብ 20 የወጣቶች እና 10 የህፃናት ልብሰ ስብሐት በማሰፋት ለአገልግሎት አብቅተዋል ።

shape ተስፋ ሕይወት

የሰንበት ት/ቤቱ ክፍላት

የሰንበት ትምህርት ቤታችን የሚገኙ ክፍላት

01

ትምህርት ክፍል

02

መዝሙር ክፍል

03

ኪነጥበብ ክፍል

04

ልማትና በጎ አድራጎት ክፍል

05

እቅበተ እምነት ሀዋርያዊ ተልዕኮ ማስተባበሪያ ክፍል

06

ኦዲትና ኢንስፔክሽን ክፍል

07

አባላት ጉዳይና ህዝብ ግንኙነት ክፍል

08

ንብረት ክፍል

09

ሒሳብ ክፍል

10

ሕጻናትና ማእከላውያን (ታዳጊ) ክፍል

shape አስተያየቶች

የተለያዩ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ስለ ተስፋሕይወት ሰ/ት/ቤት

አስተያየቶች

አስተያየቶች

አስተያየቶች

አስተያየቶች

error: