ሕጻናትና ማእከላውያን (ታዳጊ) ክፍል
- ሕጻናትና ታዳጊ ክፍል ላይ የሚከናወኑ ተግባራትን ይመራል፣ይከታተላል፡፡
- ከዋናው ክፍላት ጋር በመነጋገር አገልግሎቱን ለህጻናትና ታዳጊዎች ያደርሳል፡፡
- አራት ንዑሳን ክፍላት ይኖሩታል ፡፡
አዲሱ፡ የወቅቱ የክፍሉ ተጠሪ
መዝሙር ንኡስ ክፍል
- ከዋናው ክፍል ጋር በጋራ በመሆን ለህጻናትና ታዳጊ ክፍል አባላት መዝሙር ያስጠናል
- በግል የሚዘምሩ ዘመርያንን ይመርጣል፡፡
- በህጻናትና ታዳጊዎች ክፍል፤ መዝሙርን የተመለከቱ ጉዳዮች ሁሉ በስሩ ይስተባብራል፡፡
ኪነጥበብ ንኡስ ክፍል
- ከዋናው ክፍል ጋር በመነጋገር ኪነ ጥበባዊ የእሁድ መርሀግብራትን ያዘጋጃል፡፡
- ስልጠና እንዲሰጥ ያደርጋል
- ሌሎች ልዩ ልዩ መርሀግብሮች ያዘጋጃል
- በሁለቱ ክፍላት ያሉ ኪነጥበባዊ መርሀግራትን ሁሉ በስሩ ያስተባብራል፡፡
አባላት ጉዳይ ንኡስ ክፍል
- ከዋናው ክፍል ጋር በጋራ በመሆን የሕጻናትንና የታዳጊዎችን መንፈሳዊ ሕይወት ይከታተላል፡፡
- የንስሀ አባት እንዲያገኙ ያደርጋል
- አዲስ አባላትን ይከታተላል፡፡
- የሕይወት ውይይችን ያዘጋጃል፡፡
መርሀግብራት ንኡስ ክፍል
- በጸሎት ያስከፍታል (በጸሎት የሚከፍቱ አባላትን ይመድባል)፡፡
- መርሐግብር መሪ ይመድባል
- የመርሀግብር ቅደም ተከተል ያወጣል፣
- መርሀግብራትን ያደራጃል፡፡
error: