የ2018 አዲስ ዓመት የበዓል ልዩ መርሃግብር እሁድ መስከረም 04 2018 ዓ.ም ተካሄዷል።
በመርሃግብሩ የተለያዩ የበዓል መርሃግብራት የቀረቡ ሲሆን የደብራችን አስተዳዳሪ መጋቤ ሐዲስ አባ ገብረኢየሱስ (ቆሞስ) ትምህርተ ወንጌልና ቡራኬ ሰጥተዋል።
እንዲሁም በበዓሉ ዕለት በአገልግሎት ተጠምደው ለምዕመናን በየቤቱ በመሄድ እንኳን አደረሳችሁ ላሉ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት ምስጋና ቀርቧል።



የ2018 አዲስ ዓመት የበዓል ልዩ መርሃግብር እሁድ መስከረም 04 2018 ዓ.ም ተካሄዷል።
በመርሃግብሩ የተለያዩ የበዓል መርሃግብራት የቀረቡ ሲሆን የደብራችን አስተዳዳሪ መጋቤ ሐዲስ አባ ገብረኢየሱስ (ቆሞስ) ትምህርተ ወንጌልና ቡራኬ ሰጥተዋል።
እንዲሁም በበዓሉ ዕለት በአገልግሎት ተጠምደው ለምዕመናን በየቤቱ በመሄድ እንኳን አደረሳችሁ ላሉ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት ምስጋና ቀርቧል።